Translation is not possible.
አዕራቢዎቹ ተጣሉና:
አንደኛው: ‐ «በአንድ ጥፊ መዲና እንዳላደርስህ!» ብሎ ዛተ።
ሌላኛው ምናለ?: ‐ «አንድ ጥፊ ጨምርልኛ። ባንተ እጅ አላህ ሐጅ ፅፎልኝ ይሆናል!»😁
:
ፀባቸው ራሱ ደስ ሲል!😊
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group