Translation is not possible.

አዕራቢዎቹ ተጣሉና:

አንደኛው: ‐ «በአንድ ጥፊ መዲና እንዳላደርስህ!» ብሎ ዛተ።

ሌላኛው ምናለ?: ‐ «አንድ ጥፊ ጨምርልኛ። ባንተ እጅ አላህ ሐጅ ፅፎልኝ ይሆናል!»😁

:

ፀባቸው ራሱ ደስ ሲል!😊

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group