Translation is not possible.

ጦርነቱ ዳግም ተጀምሯል ወራሪዋ እስራኤል የአየር ጥቃትና የታንክ ተኩስ ከፍታለች። ህፃናት እዚህም እዚያም ወድቀዋል። እስካሁን 14 ሰዎች መሞታቸውንና በርካቶች መቁሰላቸውን የጋዛ ጤና ጥበቃ ተናግሯል።

ቀሳሞች በሰላሐዲን ጎዳና ላይ የተሰገሰጉ የወራሪዋን ታንኮች ማውደማቸውን ቀጥለዋል።

የድርድሩ ሒደት እንዳልተቋረጠ የግብፅና የኳታር የደህንነት ተቋማት አሳውቀዋል።

image
image
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group