Translation is not possible.

ተማራማሪዎች ለማግኘት ጊዜ ይፈጅባቸዋል እንጂ ለሁሉም በሽታ መድኃኒት አለው! ይህ ደግሞ የነብዩ ሙሀመድ(ሶለላሁ አለይሂ ወሰለም) ንግግር ነዉ።

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿ما أنْزَلَ اللَّهُ داءً إلّا أنْزَلَ له شِفاءً.﴾

“አላህ አንድን በሽታ ከሰማይ አያወርድም። ለሷ የሚሆን መዳኛ አብሮ ቢያወርድላት እንጂ።” 📚 [ቡኻሪ ዘግበውታል 5678]

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group