ቅዳሜ 5 ሰዐት ኡስታዝ ሷዲቅ ሙሀመድ ( አቡ ሀይደር ) በኮተቤ ይከትማል!!!
ኮተቤ በትልልቅ ኡስታዞች ማበብ ከጀመረች የሰነበተች ሲሆን የዚህኛዉ ፕሮግራም ለየት የሚያደርገዉ የአቡ ሀይደር ጣፋጭ አንደበቶች እንደ ማር የሚፈሱበት መሆኑ ነዉ ❗️❗️❗️
ይህን ፕሮግራም በማዘጋጀት እንዲሁም ለኡማዉ እንዲደርስ በማድረጋቸዉ የሁነይን መስጂድ ወጣት ጀመዐዎች አላህ ስራችሁን ይቀበላችሁ🙏🙏🙏
ቅዳሜ 5:00 በሁነይን (አቡሽ ሱቅ እንገናኝ)
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group