Хьо дакъа дацанаш махь йоьтта.

~አናልፋቸውም ብለን ያሰብናቸው ስንትና ስንት ችግሮች አልፈዋል። ስንት መከራዎች አልፈው እንዳልተፈጠሩ አድርገን ረስተናቸዋል። በሽታ፣ ሐዘን፣ ኪሣራ፣ የልብ ስብራት፣ መለያየት፣ መከራ ...ባጋጠመን ቁጥር ይህን የቁርአን አንቀጽ እናስታዉስ።

📜﴿ سيجعل الله بعد عسر يسرا﴾

አላህም ከችግር በኋላ እፎይታን ያመጣል።

ባሮቹ ነን።በችግር ዉስጥ አይተወንም።አብሽሩ!

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group