Translation is not possible.

~የቁርዐን ቲላዋ~

🔹ﺃَﻥ ﺗَﻘُﻮﻝَ ﻧَﻔْﺲٌ ﻳَﺎ ﺣَﺴْﺮَﺗَﺎ ﻋَﻠَﻰٰ ﻣَﺎ ﻓَﺮَّﻃﺖُ ﻓِﻲ ﺟَﻨﺐِ اﻟﻠَّﻪِ ﻭَﺇِﻥ ﻛُﻨﺖُ ﻟَﻤِﻦَ اﻟﺴَّﺎﺧِﺮِﻳﻦَ

🔸(የካደች) ነፍስ «እኔ ከሚሳለቁት የነበርኩ ስኾን በአላህ በኩል ባጓደልኩት ዋ ጸጸቴ» ማለቷን (ለመፍራት)፤[ዙመር 56]

4 views
Send as a message
Share on my page
Share in the group