Aselamu aleykum werahmetullahi weberekatu
ውድ የዳሩል ቤተሰቦች የረሂሙ እዝነት በናንተ ላይ ይሁን
የዳሩል አባል የሆነው ረያን አብዱ-ራህማን የህዳር ወር መዋጮውን በጊዜ አስገብቷል። እናንተም የዳሩል የክብር አባላት መዋጮአቹን በሰአቱ በመክፈል ሀላፊነታችሁን ተወጡ እንላለን። ባረከላሁፊኩም
#ኢብኑል_ቀዪም ረሒመሁሏህ እንዲህ ይላሉ : -
«ሰደቃ የሚሰጥ የሆነ ሰው የሚሰጠው ሰደቃ በምስኪኑ እጅ ከማረፉ በፊት በአላህ እጅ ላይ እንደሚያርፍለት ቢያውቅ ኖሮ ተቀባዩ ከሚያገኘው የደስታ ስሜት የበለጠ ሰጪው ይደሰት ነበር።»
📚 ۞ مدارج السالكين【1/26】۞
Aselamu aleykum werahmetullahi weberekatu
ውድ የዳሩል ቤተሰቦች የረሂሙ እዝነት በናንተ ላይ ይሁን
የዳሩል አባል የሆነው ረያን አብዱ-ራህማን የህዳር ወር መዋጮውን በጊዜ አስገብቷል። እናንተም የዳሩል የክብር አባላት መዋጮአቹን በሰአቱ በመክፈል ሀላፊነታችሁን ተወጡ እንላለን። ባረከላሁፊኩም
#ኢብኑል_ቀዪም ረሒመሁሏህ እንዲህ ይላሉ : -
«ሰደቃ የሚሰጥ የሆነ ሰው የሚሰጠው ሰደቃ በምስኪኑ እጅ ከማረፉ በፊት በአላህ እጅ ላይ እንደሚያርፍለት ቢያውቅ ኖሮ ተቀባዩ ከሚያገኘው የደስታ ስሜት የበለጠ ሰጪው ይደሰት ነበር።»
📚 ۞ مدارج السالكين【1/26】۞