Translation is not possible.

"ቆንጆ ለመሆን መልከኛ (ውብ) ወይም ለመወደድ ማመስገን (አመስጋኝ ) ወይም ደስተኛ ለመሆን ሀብታም መሆን አያስፈልግህም።

የእርካታን (የሪዷን) ምንነት ማወቅ እና እርሱን በህይወትህ ውስጥ መተግበር በቂ ነው!

እራስህን ገምግም አሻሽል።”

Send as a message
Share on my page
Share in the group