Translation is not possible.

♨️አንዳንድ ሚድያ ላይ ሴቶች ተጨንቀው አማረብኝ አላማረብኝም እያሉ ተጣበው ተኳኩለው ፎቶዋቸው ለሽያጭ ከሚፓስቱት ይልቅ ሚያናዱት  ማሻ አሏህ ዋው ዊው የሚሉት የኮሜንት ሱሰኞች ናቸው።

እስቲ አሁን አልሸጥ እንዳለ እቃና እንደ ቃረደ ልብስ እራሷን አሰማምራ ፎቶዋ አደባባይ የምትለጥፍ ሴት ማሻ አሏህ ማለቱ ምን አመጣው? እንደውም ማሻ አላህ እያሉ ለሌላ ጥፋት ከማበረታታት ይልቅ ሁለተኛ እንዳይለመዳት አጨፍርጎ መመለስ ነውጂ የምን በማሻ አላህ እያበረታቱ ወጀ ጀሀነም እሳት መግፋት ነው። እኔ ማውቀው የቃረደ ልብስ አልሸጥ ሲል ባሻንጉሊት አሰማምሮ አዲስ እንዲመስል ፊት ለፊት ገጭ ይደረጋል ግን አዲስ ነገር ከሆነ ውስጥ ቢቀመጥም ስለሚሸጥ አያስጨንቅም አዲስ እቃ ለሚፈልግ ከውስጥ ይወጣለታል ልክ እንደዚሁ አልሸጠ ያለ እቃና ተኳኩላ ሚድያ ላይ ፎቶ ምትለጥፍ ሴት እንደኔ አመለካከት ሁለቱ መሀከል ፈርቅ(ልዩነት) የላቸውም መብቴ ነው።!

እርግጠኛ ነኝ ፎቶ ከሚለጥፉ ሴቶች ስር እንደው በትንሹ ከመቶ በላይ የላይክና የኮሜት ጋጋታ ይደረደራል ግን በፎቶው ቦታ ስለተውሂድ ስለዲን ነክ ነገር ቢፖሰት አስርኳን የሚሞላ ላይክና ሼር ሚገኝ አይመስለኝም አቤት ሸይጣን ምንኛ ተሳካለት ጃል!

Send as a message
Share on my page
Share in the group