Translation is not possible.

«በሕይወታችን ከምንም በላይ ሊያሳስበን የሚገባው ትልቁ ጉዳይ የዓለማቱ ጌታ፣ ረሕማኑ ዘንድ ያለን 'ቦታ' ነው። ሰው የማይመዘን ገ 'ለ' ባ በሆነበት ዘመን በፍፁም ሰዎች ዘንድ ስላለን ቦታ ልንጨነቅም ሆነ፣ ለሰዎች ልንኖር አይገባም። ረሕማኑን ከያዝን፣ እርሱ ጋር ያለንን ግንኙነት ካሳመርን ወደፊት ሁሉም ወደኋላ ቀሪ፣ ሐቅ ደግሞ ውሸትን ገፍታሪ ነው። ውሸትን ለመደበቅ እንጅ እውነትን ግልፅ ለማድረግ መሮጥ አያስፈልግም፤ እውነትም ሆነ ውሸት ግዜን ይፈልጋሉ ግዜያቸውን እየጠብቁ ይፋ ይሆናሉ።»

ጊዜ + ዝምታና + ሶብር = ሐቅን ይወልዳሉ!

✍አቡ ሒባ (ሕዳር 1, 2016 E.C)

Send as a message
Share on my page
Share in the group