kedir nuredin shared a
Translation is not possible.
የአላህመልዕክተኛ (ﷺ)) እንዲህ አሉ፡-
ከእኛ አንድን ሀዲስ ሰምቶ ላልሰሙት
ያደረሰን ሰው አላህ ፊቱን ያብራለት።
“ሱፍያን ብን ኡየይናህ እንዲህ አሉ፡-
ከሐዲ አስተላላፊዎች አንድንም አታገኝም በነብዩ(ﷺ)) ዱዓ ምክንያት ፊታቸው የበራ ሆኖ ብታያቸው እንጂ።
      📚 مجموع الفتاوى | لابن تيمية ١١/١
═════ ❁✿ ═
t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
Send as a message
Share on my page
Share in the group