Translation is not possible.

የአላህመልዕክተኛ (ﷺ)) እንዲህ አሉ፡-

ከእኛ አንድን ሀዲስ ሰምቶ ላልሰሙት

ያደረሰን ሰው አላህ ፊቱን ያብራለት።

“ሱፍያን ብን ኡየይናህ እንዲህ አሉ፡-

ከሐዲ አስተላላፊዎች አንድንም አታገኝም በነብዩ(ﷺ)) ዱዓ ምክንያት ፊታቸው የበራ ሆኖ ብታያቸው እንጂ።

      📚 مجموع الفتاوى | لابن تيمية ١١/١

═════ ❁✿ ═

t.me/Sadik_Ibnu_Heyru

Send as a message
Share on my page
Share in the group