Translation is not possible.

ዛሬ በሪያዳችን በሚደረገው የአረብና ሙስሊም ሃገሮች ስብሰባ “ጦርነቱ እንዲቆም ጥሪ እናደርገለን” ከሚል ልፍስፍስ መግለጫ ያለፈ “ወራሪ ኢስራኢል በ 24 ሰአት ውስጥ ጥቃቷን ካላቆመች በጦር ሃይላችን ገብተን የወራሪ ኢስራኢልን እጅ እንቆርጣለን፣ አንድ ቀን ብቻ ሰጥተናል “ የሚል ነገር እንሰማ ይሆን ?

በወታደራዊ ሃይል ሲዝቱ የነበሩ ቱርክና ኢራንስ ምን ይሉ ይሆን ?

ገምቱ

Send as a message
Share on my page
Share in the group