Translation is not possible.

“የአረብና የሙስሊም ሃገራት” መሪዎች በፍልስጤም ጉዳይ ዛሬ ቅዳሜ ኖቬምበር 11 በሪያድ ሊሰበሰቡ ነው።

——————————-

በጣም ፈጥነዋል ፣ 10 ሺ ንፁሃን ጋዛውያን ብቻ ናቸው የተገደሉት 100 ሺ እስኪሞሉ ቢጠብቁ ይሻል ነበር። የሆነ ሁኖ ተሰብስበው የሚሉትን ሰምተን ተግባሩንም አይተን ወይ የልባችንን ቁስል ያሽሩልናል ወይም የበለጠ ያቃጥሉናል

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group