Translation is not possible.
የአላህ መልዕክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦
«በጁምዓ ሌሊትና በጁምዓ ቀን ላይ በእኔ ላይ ሰለዋት ማውረድ አብዙ፣ በእኔ ላይ አንድ ሰለዋት ያወረደ አላህ በእርሱ ላይ አስር ሰለዋት ያወርድለታል።»
ኢማሙ አልባኒ ሀዲሱን ፦ " ሐሰን " ብለውታል።
Send as a message
Share on my page
Share in the group