Translation is not possible.

ዱኒያ ዋጋዋ!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿لَوْ كَانَتِ الدُّنْيَا تَعْدِلُ عِنْدَ اللَّهِ جَنَاحَ بَعُوضَةٍ مَا سَقَى كَافِرًا مِنْهَا شَرْبَةَ مَاءٍ﴾

“ዱኒያ አላህ ዘንድ የትንኝ ክንፍ ምታክል ቦታ ቢኖረት ኖሮ በአላህ የካዱ ሰዎች አንድ ጉንጭ ውሀ አይጎነጩም ነበር።”

📚 ቲርሚዚ ዘግበውታል

Send as a message
Share on my page
Share in the group