#ሰበር
የፍልስጤም ጦር በየሰዓቱ 3 የጦር ተሸከርካሪዎች ከ6 ሰአት ባነሰ ጊዜ ውስጥ ደግሞ 17 የእስራኤል ታንኮችን አውድሟል ሲል ቁድስ የዜና ወኪል ገለፀ
በፍልስጤም ጦር የወደሙ የወራሪዋ ወታደራዊ ተሽከርካሪዎች፣ ታንኮች፣ የታጠቁ ተሽከርካሪዎች እና ቡልዶዘሮች በሁለት ቀን ውስጥወደ 27 ጨምሯል።
@Quds news network
የፍልስጤም ጦር በየሰዓቱ 3 የጦር ተሸከርካሪዎች ከ6 ሰአት ባነሰ ጊዜ ውስጥ ደግሞ 17 የእስራኤል ታንኮችን አውድሟል ሲል ቁድስ የዜና ወኪል ገለፀ
በፍልስጤም ጦር የወደሙ የወራሪዋ ወታደራዊ ተሽከርካሪዎች፣ ታንኮች፣ የታጠቁ ተሽከርካሪዎች እና ቡልዶዘሮች በሁለት ቀን ውስጥወደ 27 ጨምሯል።
@Quds news network