Translation is not possible.

የእስራኤል ወታደሮች አስክሬን ሽታው ግማቱ በጣም እያስቼገረ ነው ።

ይህ የእስራኤል ኮሎኔል በወታደሮቹ አሰስክሬን ሽታ በጣም ተገርሞ መግለጫ የሰጠ ነው ።

በሀማስ የተገደሉ አንድ ቀን እንኳ ሳይሞላቸው የሬሳቸው አስክሬን ሊያስቀርብ አልቻለም በጣም ይገማል እያለ ነው ። ይህ የተደረደረው የእስራኤል ጦረኞች አስክሬን ትኩስ ቢሆንም ሽታው ግን ጠንብቷል ። ይሄ ነገር ኮሎኔሉን በጣም ጥያቄ ሆኖበት ነው መግለጫ እሰየሰጠ ያለው ።

የፅዮናዊያኑ ጋዜጠኛ ኤፍሬም መርዶክዮስ በቀሳሞች የተገደሉ ወታደሮች አስከሬናቸው ለቤተሰቦቻቸው ሳይሰጥ በቴል አቪቭ ሆስፒታል እንደሚደበቁ እያስረዳ ጀናዛቸው የተቀመጠበትን ኮንቲነር በቪድዮ በማሳየቱ በቁጥጥር ስር ውሎ ታስሯል። እንዲታሰር ያደረገውን ተንቀሳቃሽ ምስል ከስር አያይዤዋለሁ።

umma life news

ለፈጣን መረጃ -seya_smoke

don't forget follow

8 views
Send as a message
Share on my page
Share in the group