6 месяцев перевести
Перевод невозможен

ስለ ቀ#ሳሞ#ች ልንገርህማ የሚበሉትን ላውጋህ የቀን ውሏቸውን ላጫውትህ።

  የሚመገቡት በቀን አንዴ ነው። በርሀብ የተቃጠለ ሆዳቸውን ቁራጭ ቂጣ በኪያር እያጠቀሱ አንጀታቸውን ያርሳሉ። ካጡም መሬቱን በውሀ አርሰው አፈሩን ለውሰው አንድ ሁለት ይጎርሱና ግማሽ ብርጭቆ ውሀ በላዩ ላይ ይቸልሱበታል። አፈር ነው ያልኩህ ልብ በል።

እረፍት የለም። ከተኙም ለ2 ሰዓታት ነው። እሱንም በቅጡ አይደለም። ተቀደም ሲባል ለበይክ እያሉ ይነቃሉ። ሲታዘዙ ወይ ፍንክች መርሀባ ነው። ለነፍሳቸው አይሳሱም። ለወንድሞቻቸው አይሰስቱም። የለበሱትን የሚቀይሩበት በደም የተጨማለቀ ገላቸውን የሚያፀዱበት ጊዜ ሩቅ ይሆናል አንዳንዴ። መርሀቸው አንድ ነው ድል አሊያም ሸሂ#ድ#ነት።

ጥቂት ፋታ ሲያገኙ ቁርአናቸውን ከኪሳቸው አውጥተው የአላህን ቃል ያነባሉ። ለሊቱን በሰላት ያነጋሉ። ሱጁድ ወርደው ያረቢ ይሉታል። አላህ አላህ እያሉ ስሙን ይደጋግሙታል። ማረን እያሉ ይማፀኑታል። አጀብ የናንተስ ነገር አኗኗራችሁም አሟሟታችሁ ያስቀናል።

ጦር ሰብቄ አልዘመትኩም

ስንቅ ለማቀበልም አልታጨሁም

ብቻ አላህዬ

እግራቸው የረገጠውን ገር ጎናቸው ያረፈበትን ምቹ አድርግላቸው

የተኮሱት ኢላማውን አይሳት

የሰነዘሩት ቦታውን አይጣስ ያረቢ…

Отправить как сообщение
Поделиться на моей странице
Поделиться в группе