Translation is not possible.
አሁን በዚህ ምሽት በፎስፈረስ ቦንብ የታገዘ ከባድ የአየር ድብደባ ተከታታይ ጥቃትና ዘመቻ ያለምንም ዕረፍት በጋዛ ነዋሪዎች ላይ ተከፍቷል። ኢንተርኔትን ጨምሮ የስልክ ግንኙነቶች በጋዛ ሰርጥ ተቋርጠዋል። አሽሺፋዕ ሆስፒታል ዙርያውን በከባድ መሳርያ እየተደበደበ ነው። ወንድሞቻችሁ ዱዓ ያስፈልጋቸዋል። ያረቢ እርዳታህን በሉላቸው።
#mahi Mahisho
አዲሱን የፌስቡክ አካውንቴን ፎሎው አድርጋችሁ ተከታተሉኝ።
👇👇👇
https://www.facebook.com/profi....le.php?id=6155301438
ቴሌግራም
👇👇👇
t.me/yesheh_kalidrashid_daewawoch
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group