Translation is not possible.

የፍልስጤማውያንን የዘር ማጽዳት ዘመቻ ከጊዜ ወደጊዜ

እየጨመረ ሔዳል ዉሥጣችንም ቆሠለ አነዚሕ ወሻ ሙጅሪም ሸይጣን እነሡን ሚገልጽበት ቃላት ያጥረኛለ ያዉ እኛም ጋር ችግር አለ እንጂ አላህ

ለካፊር አሣፎ አይሠጠንም ነበር አሁንም ከልብ አልቅሠን

በዱአ እናግዛቸው አላህ የበደለኞች እምባ መቼም አይዘነጋም

ድላቸውን በቅርቡ ያሳየን።

Send as a message
Share on my page
Share in the group