Translation is not possible.

የእስራኤል መከላከያ ሰራዊት በሊባኖስ ድንበር ላይ ጥቃት ካደረሰ በኋላ የሂዝቦላህ መግለጫ!

❝ቢስሚላሂ ረህማኒ ረሂም! ...

ባለፉት ቀናት ለተገደሉት ንፁሀን መልስ በሚሆን መልኩ ሙጃሂዶቻችን ቅዳሜ 4/11/2023 በፅዮናውያን ጠላቶቻችን ወታደሮች ላይ በተወረረው አል-መተላህ በሚገኙ ቤቶች ላይ ኢላማቸውን አድርገው የደፈጣ ጥቃት አድርገው  የተረጋገጡ ጉዳቶችን አድርሰዋል።

ከተሞገሰው እና ጠቢብ ከሆነው አላህ በስተቀር ድል ከየት ይመጣል?❞

https://www.youtube.com/@QisaTube1

Facebook - ቂሳ ትዩብ Qisa Tube

Telegram - t.me/QisaTube

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group