Translation is not possible.

‘አራት (4)’

በዱንያም በአኼራም ስኬታማ ሰው መሆን ትፈልጋለህ – እንግዲያውስ አራት (4) ነገሮችን እድሜ ልክህን ፈፅሞ እንዳትተዋቸው 👇

🌀1⃣ ሹክር : ፈጣሪህን ሁሌ ማመስገን እንዳትተው መጨመርን (በረካን) ትነፈጋለህና

{لَئِن شَكَرْتُمْ لَأَزِيدَنَّكُمْ}

🌀2⃣ ዚክር : አብዝተህ አሏህን ማስታወስን እንዳትተው የሱን ትውስታ (እሱ አንተን ማስታወሱን) ትከለከላለህና

{فَاذْكُرُونِي أَذْكُرْكُمْ}

🌀3⃣ ዱዐእ : አሏህን መለመንን እንዳትተው ኢስቲጃባን (ተቀባይነትን) ትነፈጋለህና

{ادْعُونِي أَسْتَجِبْ لَكُمْ}

🌀4⃣ ኢስቲግ’ፋር : ለወንጀሎችህ ምህረትን መጠየቅ እንዳትተው ነጃ መሆንን (ከእሳት መዳንን) ትነፈጋለህ

{وَمَا كَانَ اللَّهُ مُعَذِّبَهُمْ وَهُمْ يَسْتَغْفِرُونَ}

✅ አጂብ!... ምንኛ ያማሩና የተዋቡ ታላቅ የአሏህ ቃልኪዳኖች ናቸው!! እንጠቀምባቸው አህባቢ!!

Send as a message
Share on my page
Share in the group