Translation is not possible.

🍁ሀዲስ ስንቀራ እንዲሁም ስለ ቀደምቶቻችን ብርቅዬ ትውልዶች ታሪክ ስናነብ፡ #ፂሙ_እስኪበሰብስ ድረስ አለቀሰ የሚል ነገር በብዛት እናገኛለን🌴

🍁አሁን ግን ፂሙን ልጮ፡ ምላሱን ያስረዘመ ትውልድ በዛና በጉንጮቹ እንባ ፈሰሰ ማለት ተጀመረ [እምባው የሚፈስበት ፂም የለውምና]🌴

✨ፂም ለወንድ ልጅ ጌጥ/ውበት፡

📍 ለፊቱ ኑር/ብርሀን፡

📍 ከሴት ልጅም የሚለይበት ከአሏህ የተሰጠው #ስጦታ ነው።

🍁ፂማችን እናሳድግ፡ ምላሳችን ደግሞ እናሳጥር።

ባረከሏሁ ፊኩም ‼️

Send as a message
Share on my page
Share in the group