Translation is not possible.
ከህመም ፋይዳዎች ውስጥ ጥቂቱ የሚከተሉት ናቸው።
① ለወንጀል መታበስ ሰበብ ነው።
② ደረጃን ከፍ ያደርጋል።
③ ጀነት ለመግባት ሰበብ ነው።
④ ኣኺራን ያስታውሳል። ከመዘናጋት ይመልሳል። ወደ ተውበት ይቀሰቅሳል።
⑤ ከሕመም በፊት የነበርንበትን ፀጋ በማስታወስ አላህን እንድናመሰግን ያግዛል።
⑥ ህመም ላይ ሆነው የዘነጋናቸውን ወገኖች ያስታውሳል።
⑦ የዱንያን ጎዶሎነትና ጠፊነት በማስታወስ የተፈኩር በር ይከፍታል።
⇓⇓⇓⇓⇓⇓⇓⇓⇓⇓⇓⇓⇓⇓⇓⇓⇓⇓⇓⇓⇓⇓⇓
ሙስሊም የሆነ ሰው ከህመሙ ይጠቀም ዘንድ በህመሙ ላይ ሶብር ሊኖረውና አላህን ሊያስብ ይገባል። ያለበለዚያ ከሁለት ያጣ ነው የሚሆነው።
Send as a message
Share on my page
Share in the group