Translation is not possible.

ከህመም ፋይዳዎች ውስጥ ጥቂቱ የሚከተሉት ናቸው።

① ለወንጀል መታበስ ሰበብ ነው።

② ደረጃን ከፍ ያደርጋል።

③ ጀነት ለመግባት ሰበብ ነው።

④ ኣኺራን ያስታውሳል። ከመዘናጋት ይመልሳል። ወደ ተውበት ይቀሰቅሳል።

⑤ ከሕመም በፊት የነበርንበትን ፀጋ በማስታወስ አላህን እንድናመሰግን ያግዛል።

⑥ ህመም ላይ ሆነው የዘነጋናቸውን ወገኖች ያስታውሳል።

⑦ የዱንያን ጎዶሎነትና ጠፊነት በማስታወስ የተፈኩር በር ይከፍታል።

⇓⇓⇓⇓⇓⇓⇓⇓⇓⇓⇓⇓⇓⇓⇓⇓⇓⇓⇓⇓⇓⇓⇓

ሙስሊም የሆነ ሰው ከህመሙ ይጠቀም ዘንድ በህመሙ ላይ ሶብር ሊኖረውና አላህን ሊያስብ ይገባል። ያለበለዚያ ከሁለት ያጣ ነው የሚሆነው።

Send as a message
Share on my page
Share in the group