Translation is not possible.

የእስራ*ል ወታደሮች የፊት ለፊት ውግያ ለማድረግ በጣም ፈ*ሪዎች ናቸው ስትል ኢራን ገለፀች።

የኢራን መከላከያ ቃል አቀባይ እንደገለፀው ወደ ጋ-ዛ በእግረኛ ወታደር እገባለሁ ብሎ ሲዝት የነበረው የእስራ*ል መከላከያ ከፍል*ስጤሙ የሀማ-ስ ሚሊሻ ባጋጠመው ቆራጥ መከላከል ምክንያት አንድ እርምጃ ወደ ፊት መግፋት አቅቶት በንዴትና ተስፋ መቁረጥ ያገኘውን ህፃን እና ሴት በአ*የር እየደበደበ ነው ብሎዋል።

Brigadier General Abolfazl Shekarchi እንዳለው ሀያላን ይሄ ሁሉ ተረባርበው ሀማ-ስን ማጥፋት አልቻሉም። በቀቢፀ ተስፋ ውርደታቸውን ለመሸፈን ሲሉ ህፃናትና ሴቶችን ሆን ብለው እየጨ*ፈጨፉ ነው። ሆኖም ግን የእስራ*ል መጥ*ፋት የጊዜ ጉዳይ ብቻ እንደሆነ አሳምረው ያቁታል።

ሀማ-ስ እስራ*ል ላይ የፈፀመው መብረቃዊ ጥቃት በብዙ መልኩ ድል ነው ካለ በኋላ። የእስራ*ልን መከላከያና ስለላ ድክመት ያጋለጠ ያዋረደ ስርአቱ ምን ያህል ሰው በላ አረመ*ኔ መሆኑን ለአለም ህዝብ በግልፅ ያሳየ ነው ይላል።

በቅርብ ጊዜ የፈሰሰው የፍል*ስጤማውያን ደ*ም ጎርፍ ሆኖ እስራ*ልን ያሰጥማታል ብሎዋል። ይሄ የመጨረሻዋ መጀመሪያ ነው ያንን በቅርቡ የምታዩት ይሆናል ሲልም አስጠንቅቆዋል።

Press tv

image
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group