Translation is not possible.
የአላህ መለክተኛ (ሰለሏሁ አለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል፦
📌" ። ሰዎች የአላህን መጽሃፍ እያነበቡ፣ እየተማማሩ በአላህ ቤት ውስጥ አይሰባሰቡም ስክነት በላያቸው ላይ ቢወርድባቸው፣ እዝነት ቢያካባቸው፣ መላኢካዎች ቢያካቧቸው፣ አላህ እርሱ ዘንድ ቢያወሳቸው እንጂ። "
📚【ሙስሊም ዘግበውታል】
Send as a message
Share on my page
Share in the group