Translation is not possible.

አፈር እንጂ…

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿لَوْ كانَ لاِبْنِ آدَمَ وادٍ مِن ذَهَبٍ، أحَبَّ أنَّ له وادِيًا آخَرَ، ولَنْ يَمْلأَ فاهُ إلَّا التُّرابُ، واللَّهُ يَتُوبُ على مَن تابَ.﴾

“የአደም ልጅ አንድ ሸለቆ ወርቅ ቢኖረው ሁለተኛ እንዲኖረው መመኘቱ አይቀርም፡፡ አፉን ከአፈር ውጭ የሚሞላው ነገር የለም፡፡ አላህ ደግሞ የተውበተኞችን ተውበት ይቀበላል፡፡”

ምንጭ፦📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 1048

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group