Tarjima qilib boʻlmadi.

በሚሰግድ ሰው ፊት አቋርጦ ማለፍ አደጋ አለው!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿لَوْ يَعْلَمُ الْمَارُّ بَيْنَ يَدَيِ الْمُصَلِّي مَاذَا عَلَيْهِ لَكَانَ أَنْ يَقِفَ أَرْبَعِينَ خَيْرًا لَهُ مِنْ أَنْ يَمُرَّ بَيْنَ يَدَيْهِ﴾

📌 ﴿قَالَ أَبُو النَّضْرِ : لَا أَدْرِي أَقَالَ أَرْبَعِينَ يَوْمًا أَوْ شَهْرًا أَوْ سَنَةً﴾

“ከሰጋጅ ፊት የሚያልፍ ሰው ያለበትን ወንጀል ቢያውቅ ኖሮ፤ ከሚያቋርጥ አርባ መቆሙ በተሻለው ነበር።”

📌 አቡ ነድር እንዲህ ይላሉ፦ “አርባ ቀናት ወይም ወር ወይ አመት የትኛውን እንዳሉ እርግጠኛ አይደለሁም።”

📚 ቡኻሪ ዘግበውታል: 510

ጆይን፦ https://t.me/BuhariMuslimAmharic

image
Xabar sifatida yuborish
Sahifamda baham ko'rish
Guruhda ulashish