✩ ስትመክር ተመካሪው ምክሬን ሊቀበለኝ ይገባል ከሚል መነሻ አይሁን።
✩ስትሰጥ መመስገንና መወደስን አስበህ አትስጥ።
✩ስታሸ'ማግል ግድ መታረቅ አለባችሁ ከሚል ቅድመ ሁኔታ ሊሆን አይገባም።
ከላይ የተጠቀሱትን ስታደርግ ሃሳብህ መልካምን መፈጸም፣ሀላፍትናን መወጣት እንድሁም ሌሎችን ለመጥቀም በማሰብ ብቻና ብቻ ይሁን።
#ከኢብኑ_ሀዝም_ምክሮች
✩ ስትመክር ተመካሪው ምክሬን ሊቀበለኝ ይገባል ከሚል መነሻ አይሁን።
✩ስትሰጥ መመስገንና መወደስን አስበህ አትስጥ።
✩ስታሸ'ማግል ግድ መታረቅ አለባችሁ ከሚል ቅድመ ሁኔታ ሊሆን አይገባም።
ከላይ የተጠቀሱትን ስታደርግ ሃሳብህ መልካምን መፈጸም፣ሀላፍትናን መወጣት እንድሁም ሌሎችን ለመጥቀም በማሰብ ብቻና ብቻ ይሁን።
#ከኢብኑ_ሀዝም_ምክሮች