Translation is not possible.

በእጃችን ላይ የሚገኘውን ጸጋ እርሳስና እስክርቢቶም ቢሆን ዋጋቸውን አሳንሰን አንመልከት።

ነብዩላህ ሙሳ صلى الله عليه وسلم በትሯን በተመለከተ ለመሆኑ ይች በቀኝ እጅህ የያዝካት ምንድን ነች ተብሎ ሲጠየቅ

ይችማ

ድጋፌ፣

ለፍየሎቼ ቅጥል ማራገፊያዬ፣

እንድሁም ሌሎች ብዙ ብዙ ጉዳዮቼን የምከውንባት ዘንጌ ነች ማለቱ ጸጋዎችን በብዙ መልኩ መመልከት ተገቢ እንደሆነ ጠቋሚ ነው ይላሉ።

T.me/kedegagochu_alem

Send as a message
Share on my page
Share in the group