Tarjima qilib boʻlmadi.

የእሰራኤል የሞሳድ ዋና ሃላፊ የነበረው ዳኒ ያቶም ከእሰራኤል

ጋዜጣ ያድዖት አህረኖት ጋር ባደረገው ቀለ ምልልሰ እንዲህ

ይላል ፦፦ ምንድን ነው እየተፈጠረ ያለው ? የሙሴ እና የሃሮን

ፈጣሪ ረሳን ተወን ማለት ነው ? እንዴት ሊሆን ቻለ, የእሰራኤል ምርት እሰራኤል የሰራቻት እያልን በአለም ፊት ሰንመካባት የነበረች ሜርካፋ የምትባል ታንክ ዋጋዋ 170 ሚሊዮን

የአሜሪካ ዶላር የሃማሰ ተዋጊዎች በቀላል መሳሪያ በአርበጂ

እንዳልነበረች አመድ ሲያደርጓት ማየት ለማመን ያሰቸግራል

ከነሱ ጋር ሁኖ የሚዋጋ የሆነ ነገርማ አለ አለዚያ በፍፁም

እነዚህ ታንኮቻችን በዚሁ ሁኔታ ማቃጠል አይቻልም እነዚህ

ሰዎች,ጦርነቱ ከጀመሩ ጀምሮ ከ7 ኦክቶበር እሰከ አሁን

ድረሰ አነፃፅረው የተኮሱት ሁሉ መሬት ላይ አይወድቅም

ያለ የሙሴ እና የሃሮን ፈጣሪ ከድቶናል አበቃ ሌላ የምለው

የለኝም ። ወዘተ ብሏል አላህ አክበር 🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸

🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸✌🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸

Xabar sifatida yuborish
Sahifamda baham ko'rish
Guruhda ulashish