Translation is not possible.

ከኮሎምቢያ ቀጥላ ሌላዋ የላቲን አሜሪካ አገር ቦሊቪያ ከእስራኤል ጋር ያላትን የዲፕሎማቲክ ግንኙነት ማቋረጧን አሳውቃለች

የቦሊቪያ ፕሬዚዳንት ሉዊስ አርሲ እንዳሉት በዘር ማጥፋት ወንጀል በደም ከተጨማለቀች ሀገር እስራኤል ጋር ያለን ግኑኝነት አብቅቷል ሌሎች ሀገራትም ተመሳሳይ እርምጃ ይወስዱ ዘንድ ጥሪ አቅርበዋል

አስቡት እንግዲ ግንኙነታቸውን እያቋረጡ የሉት የካፊር ሀገራት ናቸው. ይገርማል የኛዎቹስ የት ናቸው??? ለምን ከዝምታ የዘለለ ነገር አያደርጉም!!😏😏😏

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group