Тарҷума мумкин нест.

የወራሪዋ ጦር አረ ምን ጉድ ነው የገጠመን እያሉ ነው

የዕብራይስጥ ሚዲያ ከጦርነት የተረፉ ወታደሮችን ምስክር አድርጎ እንደዘገበው በጋዛ ሰርጥ ባለው የውጊያ ቀጠና በሺዎች የሚቆጠሩ መግቢያና መውጫ ያላቸው ምሽጎች ከአንደኛው ወደ ሌላኛው ዋሻ በሚያገናኙ መረቦች የታጠረ ታጣቂዎቻቸው ከአንድ አካባቢ ወደ ሌላ ረጅም ኪሎ ሜትሮችን አቋርጠው እንዲዘዋወሩ የሚያስችላቸው አስደንጋጭና አስፈሪ ስፍራ።

የሃማስ ተዋጊዎች ከዚያ ምሽግ ወጥተው ፀረ ታንክ ሚሳይል ተኩሰው ታንኮችን ያጋዩና ወደ ዋሻው ተመልሰው ገብተው በብረት ዘንግ ይከረችሙታል። እኛን ለማጥቃት በጣም በረቀቀ መልክ የተነደፈ አስፈሪ ዋሻ ሲል ይገልፀዋል።

እንኳን ወደ ጀሂሙ ሸለቆ በሰላም መጣችሁ ያ ኪላብ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group