በዚህ ግዜ የፍልስጤማዊያን እና የሐማስን ትግል ዝቅ ዝቅ እያደረጉ ለሚናገሩ አካላት #ኢቲሐዱልዐለምይ
#ሊዑለማኢልሙስሊሚን
ያወጣውን ፈትዋ አድርሱልኝ
በፈትዋው ስድስት ነጥቦችን የዳሰሰ ሲሆን በመጀመሪያ ያስቀመጠው በዚህ ግዜ ትግሉን በትጥቅ መርዳት ግዴታ መሆኑን እና ከነሱ ጎን አለሞቆም ከትላልቅ ወንጀሎች እንደሚቆጠር ነው።
00:00 / 00:00
8 views
Send as a message
Share on my page
Share in the group