Translation is not possible.

«የ'ሀ'ማ'ስ ጥቃት ኢ-ሰብዓዊና አ'ሰ'ቃቂ ነው፣ ሀማስ ያገታቸውን እ'ስራ'ኤላዊያን ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ በአስቸኳይ እንዲለቃቸው እንጠይቃለን»

ይሄን ያለው ማክሮን ወይም ባይደን ሳይሆን የሙስሊሟ ሀገር ኢማራት እንደራሴ ናት። እኛኮ ሞኞች ነን ከነዚህ ነው እንግዲ ብዙ ነገር ምንጠብቀው😥 ደስ የሚለው የቀሳም ሙ'ጃሂ'ዶች እናንተን ተማምነው አይደለም መዕረካቸውን የጀመሩት፣ አላህን ይዘው እንጂ.....

ሁሉም የፈለገውን ይስራ....ታሪክም ይመዘግባል

አብዱ ሰመድ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group