Translation is not possible.

በወንጀለኞች አትሳቅ ይልቁንም በአንተ ላይ እንዳይደርስ ፍራ

ሃፊዝ ኢብኑ ረጀብ እንድህ ይላል፡–

```

=]>በወንጀሎኞች ላይ የደረሰባቸውን መከራ አይቶ ያልተገሰፀ በእርሱም ላይ እንዳይከሰትበት ይጠንቀቅ‼

=]>ይህች መከራ በነርሱ ላይ የተከሰትችባቸው ከማስተንተን ስለተዘናጉና መንቃትና መገሰፅን ችላ በማለታቸው ነው።

[فتح الباري]

Send as a message
Share on my page
Share in the group