Translation is not possible.

) #የአማኝ ነገሩ…

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿عَجَبًا لأَمْرِ المُؤْمِنِ، إنَّ أمْرَهُ كُلَّهُ خَيْرٌ، وليسَ ذاكَ لأَحَدٍ إلّا لِلْمُؤْمِنِ، إنْ أصابَتْهُ سَرّاءُ شَكَرَ، فَكانَ خَيْرًا له، وإنْ أصابَتْهُ ضَرّاءُ، صَبَرَ فَكانَ خَيْرًا له.﴾

“የአማኝ ጉዳይ አስገራሚ ነው። ነገሩ ሁሉ መልካም። ይህ ደግሞ ለአማኝ እንጂ ለማንም አይደለም። አስደሳች ነገር ሲያጋጥመው ያመሰግንና ለሱ መልካም ይሆንለታል። ችግር ሲያጋጥመው ይታገስና ለሱ መልካም ይሆንለታል።”

📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 2999

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group