Translation is not possible.
ፍላጎታቹ እንዲሳካ ከፈለጋቹ...
{ قَدْ أَفْلَحَ الْمُؤْمِنُونَ (١)الَّذِينَ هُمْ فِي صَلاتِهِمْ خَاشِعُونَ (٢)}
“ምዕመናን ፍላጎታቸውን ሁሉ በእርግጥ አገኙ (ዳኑ)፡፡ እነዚያም እነሱ በስግደታቸው ውስጥ (አላህን) ፈሪዎች፡፡” [አል-ሙዕሚን፡ 1-2]
በሰላታቹ ላይ አላህን ፍሩ! ወቅቱን ጠብቃቹ ስገድ፣ መስፈርቶችን አሟሉ፣ ዘውታሪ ሁን!
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group