Translation is not possible.

እስራኤል በጘ-ዝ'ዛ ከተማ ላይ በፈጸመችው የአየር ድብደባ፦

√ 47 መስጂዶች፣

√  7 ቤተ ክርስቲያኖች፣

√ 220 ሺህ መኖሪያ ቤቶችን የያዙ 32 ሺህ ህንጻች፣

√ 203 ትምህርት ቤቶች፣

√  80 የመንግስት መስሪያ ቤት ህንጻች ሙሉ በሙሉ ወድመዋል።

በተጨማሪም፦

√ ከ8 ሺህ በላይ ንጹሐን (ከ3342 በላይ ህፃናትና ከ2 ሺህ በላይ ሴቶች) ተገድለዋል፣

√ ከ20 ሺህ በላይ የሚሆኑት ቆስለዋል፣

ከ15 በላይ የሚሆኑት ተፈናቅለዋል።

አላሁ-ል-ሙስተዓን! አላህ በቃችሁ ይበላቸው። ወራሪ'ዋንም ከነ አጋሮቿ ቀኗን ያቅርብልን።

Send as a message
Share on my page
Share in the group