Translation is not possible.

ምን ቢበዛብህም የችግር መከራ:

ባንተ ላይ ቢዘንብም ባንተም ቢያባራ:

በትግስት ጠብቅ የፀሀዩዋን ጮራ:

ምንም ብትዘገይ አትቀር ተቀርቅራ።

Send as a message
Share on my page
Share in the group