Translation is not possible.
ከሰዎች መከጀል ክብርን ያጓድላል!
ሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያህ(ረሂመሁላህ) እንዲህ ይላሉ:-
« ለምትጓነጨዉ ዉሀ እንኳን ከሰዎች ፈላጊ ሆነህ በቀረብካቸዉ ቁጥር፤ እነሱ ዘንድ የሚኖርህም ክብር በዚያዉ ልክ ይወርዳል።» [መጅሙዑል ፈታዋ 1/39]
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group