Translation is not possible.

አንድ የፈለስጢን ታዳጊ «ወደ ፊት ስታድግ ምን መሆን ትፈልጋለህ?» ተብሎ ተጠይቆ «እኛ'ኮ አናድግም!» በማለት መልሶ ነበር። ቀን በቀን እሳት እየዘነበባቸው እንዴት ብሎ ስለ ወደፊት ህልሙ ያቅድ?!

ያ ረብ አንተው ሁናቸው።

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group