Translation is not possible.

እኚህ በምስሉ ላይ ያሉት የወራሪዋ ወታደሮች በሙጃሂዶቹ የጀግንነት ተጋድሎ እዚህም እዚያም የወደቁ በሄሊኮፕተር ከጦር ሜዳው የተነሱ ጀናዛዎች ናቸው።

ጂእቱኩም ነበር ያለው ኻሊድ "እናንተ መኖርን የምትጓጉትን ያህል መሞትን የሚፈልጉ ተዋጊዎችን ይዤባችሁ መጥቻለሁ" ታሪክ ራሱን እየደገመ ነው።

ፍርሀት በራስ አለመተማመን በጠላት ጦር መሐል ሰፍኗል። ቀሳም ሆይ ሰንዝር የሚሉ መፈክሮች ከፍልስጤማዊያን በኩል ይደመጥ ከጀመረ ሀያ ቀናት አልፈዋል።

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group