#መህር
ሴት ልጅ ድሃ ባል ስላገበች በረሃብ ስትሞት አላየንም ፤ ነገር ግን የመጥፎ ምግባር ባለቤት የሆነን ሀብታም አግብተው በቁጭትና በውርደት ምክንያት በህይወት ሳሉ የሞቱ እህቶች ግን በርካቶች ናቸውና መልካም ምግባርና ዲን ያለውን ምረጡ።
ሴት ልጅ ድሃ ባል ስላገበች በረሃብ ስትሞት አላየንም ፤ ነገር ግን የመጥፎ ምግባር ባለቤት የሆነን ሀብታም አግብተው በቁጭትና በውርደት ምክንያት በህይወት ሳሉ የሞቱ እህቶች ግን በርካቶች ናቸውና መልካም ምግባርና ዲን ያለውን ምረጡ።