Translation is not possible.

#መህር

ሴት ልጅ ድሃ ባል ስላገበች በረሃብ ስትሞት አላየንም ፤ ነገር ግን የመጥፎ ምግባር ባለቤት የሆነን ሀብታም አግብተው በቁጭትና በውርደት ምክንያት በህይወት ሳሉ የሞቱ እህቶች ግን በርካቶች ናቸውና መልካም ምግባርና ዲን ያለውን ምረጡ።

Send as a message
Share on my page
Share in the group