Translation is not possible.
#መህር
ሴት ልጅ ድሃ ባል ስላገበች በረሃብ ስትሞት አላየንም ፤ ነገር ግን የመጥፎ ምግባር ባለቤት የሆነን ሀብታም አግብተው በቁጭትና በውርደት ምክንያት በህይወት ሳሉ የሞቱ እህቶች ግን በርካቶች ናቸውና መልካም ምግባርና ዲን ያለውን ምረጡ።
Send as a message
Share on my page
Share in the group