Translation is not possible.

ትላንት ማታ በተመድ አስቸኳይ ስብስባ ተካሄዶ ነበር! ስብሰባው በጋዛ አስቸኳይ ሰብአዊ ቶክስ መቆም ላይ ነበር!።በዚህም መሰረት 120 ሀገራት ኤርትራ ጨምሮ 🇪🇷🇪🇷🇪🇷 ውሳኔ ሀሰቡን ስደግፉ፣14 ሀገራት አሜርካን 🇺🇸 ጨምሮ ስቃወሙ፤ኢትዮጵያን 🇪🇹 ጨምሮ 45 ሀገራት ውሰኔ ሀሰቡ ላይ ድምፅ ተአቅቦ አድርጓል።በዚህም ውሰኔ መሰረት አስቸኳይ ሰብአዊ ቶክስ አቁም ሀሰብ በአብላጫ ድምፅ መፅደቅ ችለዋል 🙏።ኤርትራ በተደጋጋሚ ከPalestines ሀገር መሆን መብት እንደምትደግፍ እየገለፀች ትገኛለች 🙏🙏

image
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group