Translation is not possible.
ሌላ ሰበር ዜና !
በአሁኑ ሰአት ሂዝቦላህና እስራኤል እየተታኮሱ ነው ። ሮይተርስ ይዞት በወጣው ሰበር መረጃ ደቡባዊ ሊባኖስና ሰሜናዊ እስራኤል በሁለቱ አካላት የተኩስ ልውውጥ እየተናጡ ነው ።
እስራኤል ዜጎቿን ከድንበር ማስወጣቷ ይታወቃል ። ሂዝቦላህ እስራኤል ጋዛ ከገባች እኔም እስራኤል እገባለሁ ብሎ መዛቱ ይታወቃል ።
image
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group