Translation is not possible.

.ኢማም አልጁነይድ ( ረ ዐ) ...

"መከራ ( በላእ) .... የአላህ ቅጣት ወይስ ወንጀል ማበሻ ወይስ ወደሱ ከፍታ ነው ? ተብለው ተጠየቁ ...

እሳቸውም ....

" በውሳኔው ከተበሳጨህ ቅጣት ነው ፣ ከታገስክ ወንጀል ማበሻ ነው ፣ ከወደድክ ከፍታ ነው ‼ " አሉ ።

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group