Translation is not possible.

አንዱ ሚስቱን 3ቴ ይፈታል።

ትልቅ ሸይኽ ጋ ሂዶ ጉዳዩን ይነግራቸውና «ያ ሸይኽ! ኪታቡ መቼም ሰፊ ነው፤ ሚስቴን የምመልስበት መንገድ አለ ወይ?» ብሎ ይጠይቃቸዋል።

እርሳቸውም «ቀድሞውኑ አፍህ ሰፍቷል!» ብለው አከናንበው ላኩት። አለ አንዱ።

ከወንድም እን/ር ሙራድ የተወሰደ

Send as a message
Share on my page
Share in the group