Translation is not possible.

‏﴿مَا أَغْنَى عَنّي مَالِيَهْ﴾

«ገንዘቤ ከእኔ ምንንም አላብቃቃኝ፤ (አልጠቀመኝም)፡፡

‏لم أرى أشقى بماله من البخيل!

‏لأنه في الدنيا مهتمٌ بجمعه، وفي الآخرة محاسبٌ على منعه، غير آمن في الدنيا من همه، ولا ناج في الآخرة من إثمه، عيشه في الدنيا عيش الفقراء، وحسابه في الآخرة حساب الأغنياء.

በገንዘቡ ከሚሰስት በላይ እድለቢስ አላየሁም!!

ምክንያቱም በዱያ ላይ ገንዘቡን በመሰብሰብ ተጨንቋል!! በአኼራ ደግሞ በመከልከሉ ይጠየቃል, ወይ በዱንያ ከጭንቀቱ አልዳነ ወይ በአኼራ ከወንጀኝነት አልተረፈ,

በዱንያ ኑሮው የምስኪኖችን ህይወት በአኼራ የሀብታሞችን ሂሳብ መተሳሰብ ነው!!

‏[الحسن البصري]

منقول

Send as a message
Share on my page
Share in the group